በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር መረራ የቀረበባቸው ክስ የፖለቲካ፣ እርሳቸውም የፖለቲካ እስረኛ መሆናቸውን ገለፁ


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

ዶ/ር መረራ ጉዲና የቀረበባቸው ክስ የፖለቲካ እንደሆነ እርሳቸውም የፖለቲካ እስረኛ እንደሆኑ ለፍርድ ቤቱ አስታወቁ፡፡

ዶ/ር መረራ ጉዲና የቀረበባቸው ክስ የፖለቲካ እንደሆነ እሳቸውም የፖለቲካ እስረኛ እንደሆኑ ለፍርድ ቤቱ አስታወቁ፡፡ ዳኞች ውሳኔ ሲሰጡ ታሪክን እንዲያስታውሱም አደራ አሉ፡፡

ፍ/ቤቱ ዶ/ር መረራ በጠበቆቻቸው አማካኝነት ያቀረቡዋቸውን የክስ መቃወሚያዎች በአብዛኛው ውድቅ አድርጓል፡፡

ከቀረቡት የክስ መቃዎሚያዎች አንዱ ወደ ሕገ መንግሥት ተርጓሚው አካል እንዲመራ አዘዘ፤ ተለዋጭ ቀጠሮም ሰጥቷል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ዶ/ር መረራ የቀረበባቸው ክስ የፖለቲካ፣ እርሳቸውም የፖለቲካ እስረኛ መሆናቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG