አዲስ አበባ —
ዶ/ር መረራ ጉዲና የቀረበባቸው ክስ የፖለቲካ እንደሆነ እሳቸውም የፖለቲካ እስረኛ እንደሆኑ ለፍርድ ቤቱ አስታወቁ፡፡ ዳኞች ውሳኔ ሲሰጡ ታሪክን እንዲያስታውሱም አደራ አሉ፡፡
ፍ/ቤቱ ዶ/ር መረራ በጠበቆቻቸው አማካኝነት ያቀረቡዋቸውን የክስ መቃወሚያዎች በአብዛኛው ውድቅ አድርጓል፡፡
ከቀረቡት የክስ መቃዎሚያዎች አንዱ ወደ ሕገ መንግሥት ተርጓሚው አካል እንዲመራ አዘዘ፤ ተለዋጭ ቀጠሮም ሰጥቷል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ