በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ ዮናታን ተስፋዬ ክስ ከሽብርተኝነት ወደ መደበኛ ወንጀል ዝቅ እንዲል ተደረገ


የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ
የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎበት የነበረው የሽብር ወንጀል ተሽሮ በመደበኛ ወንጀል ድንጋጌ ተፈረደበት።

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎበት የነበረው የሽብር ወንጀል ተሽሮ በመደበኛ ወንጀል ድንጋጌ ተፈረደበት። አስቀድሞ የተፈረደበት የእስር ቅጣትም በሶስት ዓመት ቀንሷል።

የአቤት ባይ ጠበቃ ውሳኔው በበታች ፍርድ ቤት ከተሰጠው የተሻለ ቢሆንም አሁንም ቅሬታ እንዳላቸው አስታወቁ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የአቶ ዮናታን ተስፋዬ ክስ ከሽብርተኝነት ወደ መደበኛ ወንጀል ዝቅ እንዲል ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG