ከአራት ዓመታት በላይ ለሆነ ጊዜ በእስር ላይ የቆዩት ሰባት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር አባላት ከእስር መፈታታቸወን በደስታ እንደተቀበለው በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል።
በሌላም በኩል፣ ትናንት ነሐሴ 30 ቀን 2016 በዋስ ከተፈቱት ሰባት አመራር አባላት አራቱ በእስር ላይ የቆዩት ክስ እንኳን ሳይመሰረትባቸው ነው ሲሉ ጠበቃቸው ቶሊ ባይሳ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።
ከአራት ዓመታት በላይ ለሆነ ጊዜ በእስር ላይ የቆዩት ሰባት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር አባላት ከእስር መፈታታቸወን በደስታ እንደተቀበለው በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል።
በሌላም በኩል፣ ትናንት ነሐሴ 30 ቀን 2016 በዋስ ከተፈቱት ሰባት አመራር አባላት አራቱ በእስር ላይ የቆዩት ክስ እንኳን ሳይመሰረትባቸው ነው ሲሉ ጠበቃቸው ቶሊ ባይሳ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።
መድረክ / ፎረም