እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እያለ የሚጠራው አማፂ ቡድን ባለፈው ሰኔ ወር ጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ ላይ ያደረሰው ጥቃት ተጨማሪ የእርስ በእርስ ጦርነት ሊስፋፋ ይችላል የሚል ሥጋት መፍጠሩን የገለጸው የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄነሪ ዊልኪንስ የሁከቱ መነሻ ምን እንደሆነ እና ሁከቱ በኢትዮጵያ ጸጥታ ላይ ምን አንድምታ እንዳለው የክልሉን ባለሥልጣናትን እና ተንታኞችን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 06, 2023
ኬንያውያን በውጪ ሀገራት የሥራ ዕድሎችን በማፈላለግ ላይ ናቸው
-
ጁን 06, 2023
በደቡብ እና በሲዳማ ክልሎች ሰባት ሚሊዮን ሕዝብ ለኮሌራ ወረርሽኝ ተጋልጧል
-
ጁን 05, 2023
በኢትዮጵያ የሰዎችን ደብዛ ማጥፋት መቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰበ