እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እያለ የሚጠራው አማፂ ቡድን ባለፈው ሰኔ ወር ጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ ላይ ያደረሰው ጥቃት ተጨማሪ የእርስ በእርስ ጦርነት ሊስፋፋ ይችላል የሚል ሥጋት መፍጠሩን የገለጸው የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄነሪ ዊልኪንስ የሁከቱ መነሻ ምን እንደሆነ እና ሁከቱ በኢትዮጵያ ጸጥታ ላይ ምን አንድምታ እንዳለው የክልሉን ባለሥልጣናትን እና ተንታኞችን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
ሜታ መረጃ የማጣራት ስራ ማቋረጡ ስጋት ፈጥሯል