እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እያለ የሚጠራው አማፂ ቡድን ባለፈው ሰኔ ወር ጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ ላይ ያደረሰው ጥቃት ተጨማሪ የእርስ በእርስ ጦርነት ሊስፋፋ ይችላል የሚል ሥጋት መፍጠሩን የገለጸው የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄነሪ ዊልኪንስ የሁከቱ መነሻ ምን እንደሆነ እና ሁከቱ በኢትዮጵያ ጸጥታ ላይ ምን አንድምታ እንዳለው የክልሉን ባለሥልጣናትን እና ተንታኞችን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 28, 2023
የእስራኤል-ሐማስ የተኩስ ፋታ ለሁለት ቀናት መራዘሙን ዋይት ሓውስ በደስታ ተቀብሎታል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኦባማን በመሣሉ ዝናው የናኘው ሠዓሊ ቡሩሹን ወደ አፍሪካ መሪዎች ጠቁሟል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ስለምን የአሜሪካ የትምህርት ተቋማትን ይመርጧቸዋል?
-
ኖቬምበር 28, 2023
ቻግኒ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በ“ታላቁ ሩጫ” ላይ በተገለጹ ተቃውሞዎች የታሳሪዎች ቁጥር እንደጨመረ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በአበርገለ የጭላ ወረዳ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ የገለጸው አስተዳደሩ ረጂዎችን ተማፀነ