እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እያለ የሚጠራው አማፂ ቡድን ባለፈው ሰኔ ወር ጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ ላይ ያደረሰው ጥቃት ተጨማሪ የእርስ በእርስ ጦርነት ሊስፋፋ ይችላል የሚል ሥጋት መፍጠሩን የገለጸው የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄነሪ ዊልኪንስ የሁከቱ መነሻ ምን እንደሆነ እና ሁከቱ በኢትዮጵያ ጸጥታ ላይ ምን አንድምታ እንዳለው የክልሉን ባለሥልጣናትን እና ተንታኞችን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ሰሜን ሸዋና ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞኖችን የሚያጎራብቱ አካባቢዎች እየተረጋጉ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የተማሪዎቹ ዝቅተኛ ውጤት መንስኤ መጠናት እንደሚገባው ምሑራን ገለፁ
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የዳዳቡ የስደተኛ ካምፕ ሊስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የኒኮልስ ግድያ በአሜሪካ የፖሊስ ስርዓት ማሻሻያ ጥሪዎችን እንደገና ቀስቅሷል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው