በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን ወሎ ዞን ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች ገለፁ


ኢትዮጵያና ኤርትራ
ኢትዮጵያና ኤርትራ

በሰሜን ወሎ በወልዲያ፣ በመርሳ፣ በቆቦና በሌሎች የዞኑ ከተሞች ከተፈጠረው ግጭት በኋላ ዛሬም ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።

በሰሜን ወሎ ዞን ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

ሰሜን ወሎ ዞን በወልዲያ፣በቆቦና በመርሳ ከተሞች ዛሬም ተረጋግቶ የሥራ እንቅስቃሴ አለመጀመሩን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG