በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጽያ ከተለያዩ ክልሎች የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሶ ለማቋቋም እየስራ ነው


በኢትዮጽያ ከተለያዩ ክልሎች የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቄያቸው መልሶ ለማቋቋም እየስራ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።

ኮሚሽኑ እስካሁን 2.1 ሚሊየን የሚሆኑትን ወደ ቄያቸው መመለስ መቻሉን ጠቅሶ መልሶ መፈናቀል እንዳያጋጥም የህግ የበላይነትን የማስከበር ሥራ እንደሚሰራ ገልጿል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጽያ ከተለያዩ ክልሎች የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሶ ለማቋቋም እየስራ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG