በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሬጅስትራር ክሥ “አልቀበልም አላልኩም” አለ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት



please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሬጅስትራር በእሥር ላይ የሚገኙት የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትና ሌሎች ተከሣሾች ያቀረቡትን ክስ “…አልተቀበለም…” የተባለው ሃሰት ነው ሲሉ የፍርድ ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንት አስተባበሉ ።

ምክትል ፕሬዚደንቱ አቶ ሀብሬ ፍቻላ አንድ የክስ መዝገብ ለመክፈት የፍርድ ቤትን ፕሬዚደንት ወይም የሌላ የማንንም ኃላፊ ፈቃድ መጠየቅ እንደማያስፈልግ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከመለስካቸው አመሃ ዘገባ ያድምጡ።
XS
SM
MD
LG