በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች የፈጠራ ባለቤትነት የማስከበር እንቅስቃሴ


የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች የፈጠራ ባለቤትነት የማስከበር እንቅስቃሴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:50 0:00

ከ400 በላይ የሚሆኑ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ባለሙያዎች በትናንትናውለት በያሬድ የሙዚቃ ት/ቤት ተሰብስበው፤ የፈጠራ ባለቤትነት መብታቸው እንዲከበር የሚሰራ ቡድን አቋቁመው ለመንቀሳቀስ ወስነዋል። ወንድሜነህ አሰፋ የሙዚቃ አቀናባሪ ነው የሙዚቃ ባለሙያዎቹ የስራ አስፈጻሚ አባል ነው፤ ሱራፌል ሽፈራው ቤቲ ጂንና ሃይሌ ሩትስንም ጨምሮ አነጋግሯል።

XS
SM
MD
LG