No media source currently available
በህወሓት ላይ የተወሰደው የመጀመሪያ ዙር እርምጃ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ተጨማሪ ጥቃት መሰንዘር ወደማይችልበት ደረጃ አድርሰነዋል፣ የማድረግ አቅሙንም አዳክመናል ነው ብለዋል ጠ/ሚኒስትሩ።