በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በህወሓት ላይ የተወሰደው የመጀመሪያ ዙር እርምጃ በስኬት ተጠናቋል" - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ


"በህወሓት ላይ የተወሰደው የመጀመሪያ ዙር እርምጃ በስኬት ተጠናቋል" - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:46 0:00

በህወሓት ላይ የተወሰደው የመጀመሪያ ዙር እርምጃ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ተጨማሪ ጥቃት መሰንዘር ወደማይችልበት ደረጃ አድርሰነዋል፣ የማድረግ አቅሙንም አዳክመናል ነው ብለዋል ጠ/ሚኒስትሩ።

XS
SM
MD
LG