በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመከላከያ ሠራዊት ከሽራሮ ወደ መሀል ሀገር አቀና ተባለ


ኢትዮጵያና ኤርትራ
ኢትዮጵያና ኤርትራ

ለረጂም ጊዜ በታይህታይ አድያቦ በወረዳ በሽራሮ ከተማ የነበረው በመከላከያ ሠራዊት በመሐል ሀገር ያለ የፀጥታ ሁኔታን ለማረጋጋት በሚል ዛሬ ከሽራሮ ከተማ መውጣቱን የታይህታይ አዲያቦ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሙሉ መብራቱ ገልጸዋል፡፡

ለረጂም ጊዜ በታይህታይ አድያቦ በወረዳ በሽራሮ ከተማ የነበረው በመከላከያ ሠራዊት በመሐል ሀገር ያለ የፀጥታ ሁኔታን ለማረጋጋት በሚል ዛሬ ከሽራሮ ከተማ መውጣቱን የታይህታይ አዲያቦ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሙሉ መብራቱ ገልጸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የመከላከያ ሠራዊት ከሽራሮ ወደ መሀል ሀገር አቀና ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG