በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የበልግ ዝናብ ዘግይቶ የመጣና መጠኑም ከመደበኛ በታች ነው

የኢትዮጵያ የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጄንሲ
የኢትዮጵያ የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጄንሲ

ከየካቲት እስከ ግንቦት መዝነብ የነበረበት የበልግ ዝናብ ዘግይቶ የመጣና መጠኑም ከመደበኛ በታች መሆኑን የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጄንሲ አስታውቋል፡፡

ከየካቲት እስከ ግንቦት መዝነብ የነበረበት የበልግ ዝናብ ዘግይቶ የመጣና መጠኑም ከመደበኛ በታች መሆኑን የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጄንሲ አስታውቋል፡፡

ዝናቡ በተጠበቀው ሁኔታ ባለመዝነቡ የድርቅ ተረጂዎች ቁጥር ከ5.6 ሚሊዮን ወደ 7.8 ሚሊዮን ማሻቀቡንና ከዚህም ሊጨምር እንደሚችል መገለፁ ይታውሳል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በኢትዮጵያ የበልግ ዝናብ ዘግይቶ የመጣና መጠኑም ከመደበኛ በታች ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG