በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩትን መፍታት በአንድ ጊዜና በምህረት ነው" - ዶ/ር መረራ ጉዲና


ፎቶ ፋይል፡ -ዶ/ር መረራ ጉዲና
ፎቶ ፋይል፡ -ዶ/ር መረራ ጉዲና

መንግሥት በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩ ዜጎችን መፍታት ያለበት በአንድ ጊዜና በአጠቃላይ ምህረት እንጂ ተራ በተራ አይደለም ሲሉ ዶክተር መረራ ጉዲና ተናገሩ።

መንግሥት በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩ ዜጎችን መፍታት ያለበት በአንድ ጊዜና በአጠቃላይ ምህረት እንጂ ተራ በተራ አይደለም ሲሉ ዶክተር መረራ ጉዲና ተናገሩ።

የግንቦት ሰባት ከፍተኛ አመራር አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ መፈታትም፣ በገዢው ፓርቲና በመንግሥት ዘንድ መሠረታዊ የፖለቲካ አካሄድ ለውጥ መኖሩን ስለማሳየቱ እርግጠኛ አይደሉም።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩትን መፍታት በአንድ ጊዜና በምህረት ነው” - ዶ/ር መረራ ጉዲና
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00
"በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩትን መፍታት በአንድ ጊዜና በምህረት ነው" - ዶ/ር መረራ ጉዲና /ክፍል ሁለት/
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG