በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ የሙት ዓመት መታሰቢያ ተደረገ


የዛሬ ዓመት ቢሾፍቱ አቅራቢያ በወደቀው ቦዪንግ 737 ማክስ 8 አደጋ ለሞቱት አደጋው በደረሰበት ሥፍራ ዝክር ተደርጓል።

የመታሰቢያውን ሥርዓት ያዘጋጁት በኦሮሚያ ክልል፣ ምሥራቅ ሸዋ ዞን የጊምቢቹ ወረዳ ነዋሪዎች ናቸው።

ቦታውን በአደጋው ለሞቱት መታሰቢያ እንዲሆን ማበርከታቸውን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ የሙት ዓመት መታሰቢያ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG