ነፃነት ጋዲሳ የተባለችው ይህች ወጣት ከምዕራብ ኢትዮጵያ ነጁ ከተባለ አካባቢ እንደመጣችና ቤሩት በስራ ላይ ከተሰማራች ሁለት አመት እንዳልሞላት የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት ለቪኦኤ ገልፆልናል።
ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ አሰሪዎቿን በመግደል ወንጀል ተከሰሰች

በቤሩት በቤት ውስጥ ሰራተኝነት ተቀጥራ ትሰራ የነበረች ወጣት ባልና ሚስት አስሪዎቿ ላይ አደጋ አደረሰች በሚል ተከሳ ፍርድ ቤት ቀርባለች።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ