ነፃነት ጋዲሳ የተባለችው ይህች ወጣት ከምዕራብ ኢትዮጵያ ነጁ ከተባለ አካባቢ እንደመጣችና ቤሩት በስራ ላይ ከተሰማራች ሁለት አመት እንዳልሞላት የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት ለቪኦኤ ገልፆልናል።
ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ አሰሪዎቿን በመግደል ወንጀል ተከሰሰች
![ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ አሰሪዎቿን በመግደል ወንጀል ተከሰሰች](https://gdb.voanews.com/75d34f45-7793-4ba8-b7c1-42434c735eff_w250_r1_s.jpg)
በቤሩት በቤት ውስጥ ሰራተኝነት ተቀጥራ ትሰራ የነበረች ወጣት ባልና ሚስት አስሪዎቿ ላይ አደጋ አደረሰች በሚል ተከሳ ፍርድ ቤት ቀርባለች።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ