No media source currently available
ኢትዮጵያ በደቡብ ኦሞ ዞን ያንጋቶም ወረዳ በቱርካና በኩል ከኬንያ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የፀጥታ ኃይል እንደምታሰፍር የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ።