No media source currently available
የኢንተርኔት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት በበኩላቸው በአሰራራቸው ላይ መሰናክል እንደገጠማቸው እየገለፁ አገልግሎት ፈልገው ወደ ኢንተርኔት ካፌው የሚያመሩ ሰዎች በተለይም የቪዛ ፕሮሰስ፣ ከተለያዩ ዓለማት ጋር የሥራ ግንኙነት የሚያደርጉ ሰዎች እየተጎዱ ነው፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ