በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ በዐማራ ክልል 764 ሰዎች እንደታሰሩ መርማሪ ቦርዱ አስታወቀ


በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ በዐማራ ክልል 764 ሰዎች እንደታሰሩ መርማሪ ቦርዱ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:01 0:00

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ በዐማራ ክልል 764 ሰዎች እንደታሰሩ መርማሪ ቦርዱ አስታወቀ

በዐማራ ክልል በተስፋፋው ግጭት ምክንያት ከወጣው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ጋራ በተያያዘ፣ በተለያዩ አምስት ስፍራዎች በቁጥጥር ሥር የዋሉ ዜጎች ቁጥር 764 እንደኾነ፣ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መርማሪ ቦርድ አስታወቀ፡፡

ብዛቱ ወደፊት በተለያዩ ምክንያቶች ሊቀነስ ወይም ሊጨምር እንደሚችልም፣ መርማሪ ቦርዱ አመልክቷል፡፡

የታሳሪዎቹን ቁጥር በአሁኑ ወቅት በትክክል ማወቅ እንዳልቻለ የገለጸው ደግሞ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ነው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG