No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ መዋቅራዊ ኃይሎች ሃገሪቱ ለያዘችው የለውጥ ሂደት ፈተና መሆናቸውን ምሁራንና የፖለቲካ ተንታኞ ተናግረዋል። ሃገሪቱ የለውጥ ጉዞ ብትጀምርም መታለፍ ያለባቸውን መሰረታዊ እንቅፋቶች እንዳሉ ጠቁመዋል።