በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግስት የሰብዓዊ መብት አያያዝና የለጋሽ አገሮችና ሚና፤


Human Rights Watch logo
Human Rights Watch logo
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ ትኩረት ሳያደርጉ ዘለቄታ ያለው ልማት ማምጣት የማይቻል መሆኑን በያዝነው ወር ይፋ የሆኑ ሁለት የጥናት ዘገባዎች አመለከቱ። ለጋሽ አገሮች የሚሰጡት ገንዘብ የመብት ጥሰትን ለማባባስ ያለመዋሉን የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለባቸው ሪፖርቱ ይጠይቃል።

የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች በበኩላቸው በሕዝቧ ቁጥር በአፍሪቃ በሁለተኛ ደረጃ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ጥሰት በእጅጉ ተንተሰራፍቷል። በመሆኑም “ለጋሽ አገሮች የሚሰጡት ገንዘብ በዜጎች ላይ በሚፈጸመው የመብት ጥሰት መባባስ የሚኖረውን ሚና መመርመር መቻል አለባቸው፤” ነው የሚሉት።
XS
SM
MD
LG