በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአርቲስት ሃጫሉን ግድያ ተከትሎ በሰብዓዊነት ላይ ወንጀል የፈፀሙ ሕግ ፊት እንዲቀርቡ ኢሰመኮ ጠየቀ


የአርቲስት ሃጫሉን ግድያ ተከትሎ በሰብዓዊነት ላይ ወንጀል የፈፀሙ ሕግ ፊት እንዲቀርቡ ኢሰመኮ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:51 0:00

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የተፈፀመው ድርጊት በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ ወንጀል ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ዛሬ የምርመራ ውጤቱን ይፋ ሲያደርስግ በዚህ አሰቃቂ ባለው ድርጊት በአጠቃላይ የ123 ሰዎች ሕይወት ማለፉንም ገለፀ።

XS
SM
MD
LG