ዓዲግራት —
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ሊቀ ጳጳሳት አቡነ ማትያስ በበዓሉ
ላይ ተገኝተው ባሰሙት ንግግር በቅርቡ በኢትዮጵያ በተከሰተው ችግር በዓለም
የሚገኙ መገናኛ ብዙኃን ያመጡት ችግር እንጂ ህዝቡ ወዶ የፈጸመው ድርጊት አይደለም ብለዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
ግርማይ ገብሩ