በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አለም አቀፉ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን ለሃያ ስምንተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ተከብሮ ዋለ


file-photo
file-photo

እ.አ.አ በ2020 ቫይረሱን ከአለማችን ጨርሶ የማጥፋት አለም አቀፍ እቅድ በኢትዮጵያ ምን ያህል እንደተተገበረ በመገምገምና ለቀጣይ አመታትም ምን ላይ ትኩረት በመስጠት መሰራት እንዳለበት በመመካከር ነበር ቀኑ ታስቦ የዋለው።

የፌደራል የኤች አይ ቪ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ አለሙ አኖ በኢትዮጵያ የኤች አይ ቪ ስርጭትና መከላለልን በተመለከተ ካለፈው አመት ጋር በማነፃፀር የተሻለ ለውጥ እንደታየ ገልፀዋል።

የብሔራዊ የኤች አይ ቪ መቆጣጠሪያና መከላከያ ፅ/ቤት የእቅድ ክትትልና ግምገማ ኦፊሰር ዶ/ር አቻምየለህ አለባቸው በኢትዮጵያ በቫይረሱ የሚሞተው የሰው ቁጥር መቀነስ ከፍተኛ ቢሆንም አዳዲስ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በመቀነስ ዙሪያ አሁንም መስራት ይገባናል በማለት ይናገራሉ።

file-photo
file-photo

ከመስታወት አራጋው ጋር ያደርረጉትን ቆይታ ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ያድምጡ።

አለም አቀፉ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን ለሃያ ስምንተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ተከብሮ ዋለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:38 0:00

XS
SM
MD
LG