በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመንግሥት ባለሥልጣናት: ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ የሚሆነው ሕዝቡ ሲያምንበት ብቻ ነው


ፋይል ፎቶ - አዲስ አበባ እአአ 2015 [ሮይተር/REUTERS]
ፋይል ፎቶ - አዲስ አበባ እአአ 2015 [ሮይተር/REUTERS]

የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ተግባራዊ የሚሆነው ሕዝቡ ሲያምንበት ብቻ እንደሆነ ሁለት የመንግሥት ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።

አዲስ አበባንና በአካባቢዋ ያሉ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞችን የሚያስተሳስረው የልማት ማስተር ፕላን ተግባራዊ የሚሆነው ሕዝቡ ሲያምንበት ብቻ እንደሆነ ሁለት የመንግሥት ባለሥልጣናት አስታውቀዋል

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ በበኩላቸው በባለሥልጣናቱ ንግግር ውስጥ አዲስ ነገር የለም ይላሉ

መለስካቸው አምሃ ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ የላከውን ዘገባ ለመስማት የተያያዘውን የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

የመንግሥት ባለሥልጣናት: ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ የሚሆነው ሕዝቡ ሲያምንበት ብቻ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG