በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ግድቡን ትሞላለች – ሚኒስትር ስለሺ በቀለ


ኢትዮጵያ ግድቡን ትሞላለች – ሚኒስትር ስለሺ በቀለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:38:43 0:00

ኢትዮጵያ ስምምነት ከመፈረሙ በፊት ኅዳሴ ግድብን መሙላት እንዳትጀምር የሚያሳስበው የዩናይትድ ስቴትስ መግለጫ ተገቢ ያልሆነና የዛሬ ሦስት ዓመት ከተፈረመው የመርኆች ስምምነት ጋር የሚጋጭ እንደሆነ የኢትዮጵያ የውኃ፣ የመስኖና የኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG