በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"እናቴ ሌላ ሆስፒታል ናት” - እናቱ መሞቷን ያላወቀ የሰባት ዓመት ታዳጊ


በሕይወት የተረፈው ሕፃን እዩጼል ባየ በአለርት ሆስፒታል ተኝቶ
በሕይወት የተረፈው ሕፃን እዩጼል ባየ በአለርት ሆስፒታል ተኝቶ

እናቱና ወንድሙ ሕይወታቸው አልፎ መቀበራቸውን ያላወቀ የሰባት ዓመት ታዳጊ አነጋግረነዋል

በሌላ በኩል በዕለቱ ከተደረመሰ በኋላ ተፈልገው ከወጡት ውስጥ በአለርት ሆስፒታል የምትገኝና ባለቤቷን እና ሁለት ልጆቿን ያጣች እናት ጠይቀናል።

እናቴ ሌላ ሆስፒታል ናት” - እናቱ መሞቷን ያላወቀ የሰባት ዓመት ታዳጊ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00

በአዲሰ አበባ ከተማ "ቆሼ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ቅዳሜ ዕለት በደረሰው አደጋ የሟቾች ቁጥር 113 መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማምሻውን አስታውቋል።

እናቴ ሌላ ሆስፒታል ናት” - እናቱ መሞቷን ያላወቀ የሰባት ዓመት ታዳጊ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00

XS
SM
MD
LG