ዋሽንግተን ዲሲ —
በሌላ በኩል በዕለቱ ከተደረመሰ በኋላ ተፈልገው ከወጡት ውስጥ በአለርት ሆስፒታል የምትገኝና ባለቤቷን እና ሁለት ልጆቿን ያጣች እናት ጠይቀናል።
በአዲሰ አበባ ከተማ "ቆሼ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ቅዳሜ ዕለት በደረሰው አደጋ የሟቾች ቁጥር 113 መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማምሻውን አስታውቋል።