አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
በመቀሌ ከተማ የነዳጅ እጥረት አጋጠመ
በመቀሌ ከተማ፣ ካለፈው የካቲት ወር ጀምሮ የነዳጅ እጥረት በማጋጠሙ ተቸግረናል፤ ሲሉ አሽከርካሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።
የከተማዋን የነዳጅ ማደያዎች ተዘዋውሮ የቃኘው የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ዓለም ፍሥሓ፣ በወረፋ የተጨናነቁ እና ነዳጅ እንደሌላቸው በመግለጽ ሥራ ያቆሙ ማደያዎች መኖራቸውን ተመልክቷል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም