የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ውጤቶች መሸጫ ላይ ካለፈው ሚያዚያ 30 ጀምሮ የዋጋ ጭማሪ አድርጓል። ጭማሪውን ተከትሎም ክልሎች የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ እያደረጉ ናቸው። ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ በነዳጅ ማረጋጊያ ድጎማው ላይ ወደ 10 ቢሊዮን ብር ጉድለት በማስመዝገቡ ጭማሪውን ለማድረግ መገደዱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፕሮፌሰር መንግሥቱ ከተማ ግን “ውሳኔ ወቅቱን የጠበቀ አይደለም” ይላሉ። በነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ የዋጋ ንረቱን ሊያባብሰው እንደሚችልም ሥጋት አላቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሥራ በጥናት ላይ እንዲመሠረት ተጠየቀ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በድንበር ደኅንነት ስምምነት ባለመኖሩ ለዩክሬን የሚሰጠው ርዳታ ደንቃራ ገጥሞታል
-
ዲሴምበር 06, 2023
መንግሥት የትግራይ ተወላጅ ፖሊሶችን ወደ ሥራቸው እንዳልመለሰ ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ከሰሰ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ውጊያ እንደተባባሰ የገለጹ የጉጂ ዞኖች ነዋሪዎች “የልጆቻችን ትምህርት አሳስቦናል” አሉ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በዐማራ ክልል ግጭት በተባባሰው የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረት እንደተማረሩ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች 56 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ