የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ውጤቶች መሸጫ ላይ ካለፈው ሚያዚያ 30 ጀምሮ የዋጋ ጭማሪ አድርጓል። ጭማሪውን ተከትሎም ክልሎች የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ እያደረጉ ናቸው። ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ በነዳጅ ማረጋጊያ ድጎማው ላይ ወደ 10 ቢሊዮን ብር ጉድለት በማስመዝገቡ ጭማሪውን ለማድረግ መገደዱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፕሮፌሰር መንግሥቱ ከተማ ግን “ውሳኔ ወቅቱን የጠበቀ አይደለም” ይላሉ። በነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ የዋጋ ንረቱን ሊያባብሰው እንደሚችልም ሥጋት አላቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 25, 2023
መድኃኒትን የተላመደ ቲቢን በማስቆም ስርጭቱን መቆጣጠር
-
ማርች 24, 2023
የማርከስ ሳሙኤልስን “ባልትና በተርታ ማእድ በገበታ”
-
ማርች 24, 2023
የበጎ ፈቃድ ሐኪሞችን በማስመጣት የሕፃናትን ሥቃይ ያቃለለው ገባሬ ሠናዩ አስጎብኚ
-
ማርች 24, 2023
የውኃ አቅርቦትን የሚያዘልቅ ቴክኖሎጂ
-
ማርች 24, 2023
ዘንድሮ 240ሺሕ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ይወስዳሉ
-
ማርች 24, 2023
ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ወደ አፍሪካ ይጓዛሉ