የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ውጤቶች መሸጫ ላይ ካለፈው ሚያዚያ 30 ጀምሮ የዋጋ ጭማሪ አድርጓል። ጭማሪውን ተከትሎም ክልሎች የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ እያደረጉ ናቸው። ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ በነዳጅ ማረጋጊያ ድጎማው ላይ ወደ 10 ቢሊዮን ብር ጉድለት በማስመዝገቡ ጭማሪውን ለማድረግ መገደዱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፕሮፌሰር መንግሥቱ ከተማ ግን “ውሳኔ ወቅቱን የጠበቀ አይደለም” ይላሉ። በነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ የዋጋ ንረቱን ሊያባብሰው እንደሚችልም ሥጋት አላቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 22, 2024
በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተነሣን የእሳት ቃጠሎ ለማስቆም ጥረቱ ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 22, 2024
የኢዜማ መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ
-
ኤፕሪል 22, 2024
በኮሬ ዞን በቀጠለው ጥቃት አራት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች መገደላቸው ተገለፀ
-
ኤፕሪል 22, 2024
የቡርኪና ፋሶው የፈጠራ ባለሞያ
-
ኤፕሪል 21, 2024
በግጭት ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ህጻናትን ከእኩዮቻቸው እኩል የሚያደርገው ተቋም
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ