በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ ወቅቱን ያገናዘበ አለመሆኑን አንድ ባለሞያ ገለጹ


በነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ ወቅቱን ያገናዘበ አለመሆኑን አንድ ባለሞያ ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ውጤቶች መሸጫ ላይ ካለፈው ሚያዚያ 30 ጀምሮ የዋጋ ጭማሪ አድርጓል። ጭማሪውን ተከትሎም ክልሎች የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ እያደረጉ ናቸው። ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ በነዳጅ ማረጋጊያ ድጎማው ላይ ወደ 10 ቢሊዮን ብር ጉድለት በማስመዝገቡ ጭማሪውን ለማድረግ መገደዱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፕሮፌሰር መንግሥቱ ከተማ ግን “ውሳኔ ወቅቱን የጠበቀ አይደለም” ይላሉ። በነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ የዋጋ ንረቱን ሊያባብሰው እንደሚችልም ሥጋት አላቸው።

XS
SM
MD
LG