በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ከለጋሾች የተገኘው ዕርዳታ አነስተኛ መሆኑ ተገለፀ


በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ከለጋሾች የተገኘው ዕርዳታ አነስተኛ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:37 0:00

በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ እስከ አሁን ከለጋሾች የተገኘው ዕርዳታ አነስኛ መሆኑን የብሄራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡ ይሔም ሆኖ ክፍተቱን ለመሙላት የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች መደረጋቸውን ኮሚሽነሩ ምትኩ ካሣ ለአሜሪካ ድምፅ አስረድተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG