No media source currently available
መሪጌታ ብሩክ አስማረ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አገልጋይ ናቸው። የዘንድሮው የጥምቀት ዋዜማ የከተራ በዓል በባህርዳር እንዴት እየተከበረ እንደሚገኝ አጫውተውናል።