በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድምፃዊት ፀሐይቱ ባራኺ


Tsehaitu Baraki
Tsehaitu Baraki

በ79 ዓመቷ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው ኤርትራዊቷ ታጋይና አንጋፋ ድምፃዊት ፀሐይቱ በራኺ ለአመታት ትኖርበት በነበረው ኒዘላንድስ የሙዚቃ አድናቂዎቿ በተገኙበት የፀሎትና የስንብት ስነስርዓት ትላንት ተካሄደ። ስርዓተ ቀብሯም በነገው እለት በኤርትራ ይከናወናል ተብሎ ይጠበቃል።

ፀሐይቱ በክራርዋ በመታጅብ በምትደርሳቸው ዜማና ግጥሞች ለውጥንና ፍቅርን ሰባኪ እንደነበረች አድናቂዎቿ ይመሰክራሉ። ጋዜጠኛ ሀብቶም ዮሃንስ በኒዘርላንድስ ነዋሪ ነው። ስለፀሐይቱ የሚያውቀውን አጋርቶናል።

ድምፃዊት ፀሐይቱ ባራኺ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG