ከሰሞኑ የኤርትራው ፕሬዝደንት ስለ ኢትዮጵያ ያደረጉት ንግግር እና በኢትዮጵያ በኩል የተሰማው ምላሽ፣ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ የሻከረው የሁለቱ አገራት ግንኙነት መቋረጡን የሚያመለክት ነው ሲሉ የቀጣናዊ ጉዳዮች ተንታኞች ተናግረዋል።
በዚኽ ጉዳይ ላይ የተሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ከሰሞኑ የኤርትራው ፕሬዝደንት ስለ ኢትዮጵያ ያደረጉት ንግግር እና በኢትዮጵያ በኩል የተሰማው ምላሽ፣ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ የሻከረው የሁለቱ አገራት ግንኙነት መቋረጡን የሚያመለክት ነው ሲሉ የቀጣናዊ ጉዳዮች ተንታኞች ተናግረዋል።
በዚኽ ጉዳይ ላይ የተሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም