በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪዎች በቅርብ ይገናኛሉ


የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ

የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪዎች ለሃያ ዓመታት ከሚጠጋ ጊዜ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝተው ለመነጋገር ተስማምተዋል።

የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪዎች ለሃያ ዓመታት ከሚጠጋ ጊዜ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኝተው ለመነጋገር ተስማምተዋል።

የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ ጉባዔው “ሰላም ለማውረድ ያመቻችል” ሲሉ ዛሬ ለአሶሼትድ ፕሬስ የዜና አገልግሎት ተናግረዋል። ጊዜና ቦታ ግን ገና እንዳልተወሰነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጠቁሟል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ ይህን ያስታወቁት በኤርትራው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልሕ የተመራው የኤርትራ ሉዑካን ቡድን ኢትዮጵያ ያካሄደው የሦስት ቀናት ጉብኝት ካበቃ በኋላ ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪዎች በቅርብ ይገናኛሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG