No media source currently available
ሊቢያ በሚገኘው አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ዩ ኤን ኤ ች ሲ አር (UNHCR) የስደተኞች መጠለያ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በከፍተኛ ረሃብ፣ በሽታና ህመም ላይ እንደሚገኙ ለቪኦኤ ገልፀዋል። ሊቢያውያኑ የጥበቃ ሰራተኞች ከስደተኞቹም የተወሰኑትን እየተለቀሙ እየወሰዱ እንደሆነና የሄዱበትንን ማንም እንደማያውቅ ጨምረው ገልፀዋል። ለደህንነታችን እንሰጋለን፣ ለባርነት ጠባቂዎቹ አሳልፈው እንደማይሸጡን ምንም ዋስትና የለንም ይላሉ።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ