በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

1,500 ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች በሊቢያ


1,500 ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች በሊቢያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00

ሊቢያ በሚገኘው አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ዩ ኤን ኤ ች ሲ አር (UNHCR) የስደተኞች መጠለያ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በከፍተኛ ረሃብ፣ በሽታና ህመም ላይ እንደሚገኙ ለቪኦኤ ገልፀዋል። ሊቢያውያኑ የጥበቃ ሰራተኞች ከስደተኞቹም የተወሰኑትን እየተለቀሙ እየወሰዱ እንደሆነና የሄዱበትንን ማንም እንደማያውቅ ጨምረው ገልፀዋል። ለደህንነታችን እንሰጋለን፣ ለባርነት ጠባቂዎቹ አሳልፈው እንደማይሸጡን ምንም ዋስትና የለንም ይላሉ።

XS
SM
MD
LG