No media source currently available
ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ደቡብ ሱዳን የጋራ የትብብር ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ፣ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ እና ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ትናንት የሦስትዮሽ ውይይቱን ያደረጉት በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተማ መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ