No media source currently available
የኢትዮጵያ ፓርላማ ባለፈው ዓመት በመላ ሀገሪቱ ላይ የጣለውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጀ አንስቷል፡፡ አዋጁ የተጣለው በሀገሪቱ ውስጥ ለወራት የዘለቁ የአመፅ እንቅስቃሴዎች ከተስፋፉ በኋላ ነው፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ