በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመድረክ የተቃውሞ ሰልፍ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ


የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ አንድነት መድረክ ትላንት በአዲስ አባባ ባካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ በመጪው ግንቦት የሚካሄደው ምርጫ ነጻና ፍትሀዊ እንዲሆን ጠየቀ።

የታሰሩ የፖለቲካ መሪዎች፣ ጋዜጣኞችና የሙስሊሙ ህብረተሰብ የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት እንዲፈቱም ጥሪ አቅርቧል። የዘገባውን ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ፤

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG