No media source currently available
የመድረኩና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ መሪ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "እንደምናሸንፍ እርግጠኛ ነን" ይላሉ። ከ2002 ምርጫ ምን የተለየ ተስፋ አይተው እንደሆነ ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ጠይቋቸው ነበር።