No media source currently available
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ለስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ተዋንያን ሁሉ የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ። ቦርዱ በህግ የተጣለበትን ግዴታ እና ኃላፊነት እንደሚወጣም ማረጋገጫም ሰጡ። አንዳንድ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫ ዘመቻውን ጀምረዋል።