በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፓርቲዎች ምዝገባ ቀነ ገደብ


የፓርቲዎች ምዝገባ ቀነ ገደብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:50 0:00

ለመጭው የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ የፓርቲዎች ምዝገባ ቀነ ገደብ የሚያበቃው በሦስት ቀናት ውስጥ ቢሆንም እስክዛሬ ማመልከቻ ያስገቡ አሥር ያህል ፓርቲዎች ብቻ መሆናቸውን የምርጫ ቦርድ አስታውቋል። የአንድ ፓርቲ ማመልከቻ ለተጨማሪ ማጣራት ወደ ፖሊስ መላኩን የቦርዱ የኮምዩኒኬሽንስ አማካሪ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG