በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ" ዝግጅት የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ዕድር ክፍል 1


"ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ" ዝግጅት የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ዕድር ክፍል 1
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:24 0:00

ደብረ-ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ዕድር ይባላል። ኢትዮጵያውያን ሲሞቱ አስከሬን መሸኛ፣ ወገን ሲቸገር መርጃ እየተባለ በየጊዜው "ዣንጥላ ማዞሩ ሰለቸን" ያሉ አባላት ነበሩ ሃሳቡን አመንጭተው ያቋቋሙት። በወቅቱ ቤተ-ክርስቲያኒቱም እገዛና ፍቃዷን ሰጥታለች። የዕድሩን አመራር አባሎችና በስፍራው የተገኙ ኢትዮጵያውያንን ያወያየ ዝግጅት።

XS
SM
MD
LG