No media source currently available
ደብረ-ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ዕድር ይባላል። ኢትዮጵያውያን ሲሞቱ አስከሬን መሸኛ፣ ወገን ሲቸገር መርጃ እየተባለ በየጊዜው "ዣንጥላ ማዞሩ ሰለቸን" ያሉ አባላት ነበሩ ሃሳቡን አመንጭተው ያቋቋሙት። በወቅቱ ቤተ-ክርስቲያኒቱም እገዛና ፍቃዷን ሰጥታለች። የዕድሩን አመራር አባሎችና በስፍራው የተገኙ ኢትዮጵያውያንን ያወያየ ዝግጅት።