በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሞዕራብ ሐረርጌ ነዋሪዎች ስለድርቁ እና ረሃቡ ይናገራሉ


የሞዕራብ ሐረርጌ ነዋሪዎች ስለድርቁ እና ረሃቡ ይናገራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሞዕራብ ሐረርጌ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ዝናቡ ወቅቱን ጠብቆ ባለመጣሉ ድርቅና የምግብ እጥረት መከሰቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡የኦሮመኛ ክፍል ባልደረባችን ጃለኔ ገመዳ ያነጋገረቻቸው አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የጭሮ ወረዳ ነዋሪ፤’’በረሃብ ምክንያት የሞት ሰው አለ” ብለዋታል፡፡

XS
SM
MD
LG