No media source currently available
በሞዕራብ ሐረርጌ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ዝናቡ ወቅቱን ጠብቆ ባለመጣሉ ድርቅና የምግብ እጥረት መከሰቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡የኦሮመኛ ክፍል ባልደረባችን ጃለኔ ገመዳ ያነጋገረቻቸው አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የጭሮ ወረዳ ነዋሪ፤’’በረሃብ ምክንያት የሞት ሰው አለ” ብለዋታል፡፡