በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ጠየቀች


አቶ ሬድዋን ሁሴን - የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ኃላፊ
አቶ ሬድዋን ሁሴን - የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ኃላፊ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ኢትዮጵያዊያ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ የሚፈልጉ መሆኑን አስታውቋል።

አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ የሚፈልጉ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር ቀደም ሲል ከተገመተው መጨመሩን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ የኢትዮጵያ ፅሕፈት ቤት አስታውቋል።

የኢትዮጵያ መንግሥት የለጋሾችን ዕርዳታ እንደሚፈልግ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር አቶ ሬድዋን ሁሴን ይፋ አድርገዋል።

ሁኔታውን ለመገምገም የቀኝት ቡድኖቸ መቋቋማቸው ተገልጿል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

ኢትዮጵያ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ጠየቀች 6'05"
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG