በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ቀጣዩ የድርቅ ዓመት እንደማይሆን ለመናገር ጊዜው ገና ነው

ቀጠዩ ዓመት ሌላ የድርቅ ዓመት እንደማይሆን ለመናገር ጊዜው ገና ነው ይላል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኤጄንሲ፣ ዘንድሮን ጨምሮ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት የተከሰተው ድርቅ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን የእርዳታ ጥገኛ አድርጎ ቆይቷል፡፡

ቀጠዩ ዓመት ሌላ የድርቅ ዓመት እንደማይሆን ለመናገር ጊዜው ገና ነው ይላል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኤጄንሲ፣ ዘንድሮን ጨምሮ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት የተከሰተው ድርቅ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን የእርዳታ ጥገኛ አድርጎ ቆይቷል፡፡

ብሄራዊ የሜትሮሎጂ ኤጀንሲ ቀደም ሲል እንደተነበየውም የዘንደሮው የክረምት ዝናብ በታሰውበውና በመደበኛው መንገድ ቀጥሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ ቀጣዩ የድርቅ ዓመት እንደማይሆን ለመናገር ጊዜው ገና ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG