በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ


የፌደራል ፖሊስ ጀኔራል ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል
የፌደራል ፖሊስ ጀኔራል ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል

የሕዳሴው ግድብ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የነበሩት ኢንጂነር ስመኘው በቀለ፣ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ፡፡

የሕዳሴው ግድብ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የነበሩት ኢንጂነር ስመኘው በቀለ፣ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ፡፡ ወደዚሁ ድርጊት የገፏቸው ምክንያቶች ግን ከሥራቸው ጋር የተያያዙ ለመሆናቸው ፍንጭ ከማግኘት የዘለለ ውጤት እንዳልተገኘና ለዚህም ሰፊ ጊዜ እንደሚያስፈልግ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሺነር ጄነራል አስታወቁ፡፡

ሰኔ 16 ቀን በመስቀል አደባባይ የተፈፀመው የቦንብ ጥቃት ምርመራም ገና ከፍፃኔ እንዳልደረሰ ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:02 0:00
ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG