በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኦነግ አባልነት በተከሰሱ ላይ ብይን ሰጠ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት




please wait

No media source currently available

0:00 0:02:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በኦነግ አባልነት ተጠርጥረው ክሥ በተመሠረተባቸው ደቻሣ ዊርቱ፣ ጌቱ ሳቀታ እና ዓለሙ ተሾመን ጨምሮ በ21 ሰዎች ላይ የጥፋተኝነት ብይን አሣለፈ፤ አንድ ተከሣሽ በነፃ አሰናብቷል፡፡

ችሎቱ ለፍርድ ተለዋጭ ቀጠሮ ለሐምሌ 30/2005 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG