በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦፌኮ አራት አባላትን ጨምሮ በ22 ተከሳሾችና በዐቃቤ ህግ መካከል ያለው ክርክር ብይን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ


የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ አራት ከፍተኛ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾችና በዐቃቤ ህግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬ ሊሰጥ የነበረው ብይን እንዳልደረሰለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት አስታወቀ፡፡ ችሎቱ ተለዋጭ ቀጠሮም ሰጥቷል።

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ አራት ከፍተኛ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾችና በዐቃቤ ህግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬ ሊሰጥ የነበረው ብይን እንዳልደረሰለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት አስታወቀ፡፡ ችሎቱ ተለዋጭ ቀጠሮም ሰጥቷል።

ቀደም ሲል ከተመሠረተባቸው የሽብር ክሥ በነፃ ተሰናብተው የነበሩት የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል አቶ ዳንኤል ሺበሺና የአረና ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ አብረሃ ደስታ እንዲቀርቡ አራተኛ ወንጀል ችሎት አዝዟል፡፡

የችሎቱ ትዕዛዝ የወጣው በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ መሠረት እንደሆነ ታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦፌኮ አራት አባላትን ጨምሮ በ22 ተከሳሾችና በዐቃቤ ህግ መካከል ያለው ክርክር ብይን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG