በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ኢሳያስ ዳኘው በአዲስ የሙስና ወንጀል ተጠረጠሩ


ዓቃቤ ሕግ አቶ ኢሳያስ ዳኘውን በአዲስ የሙስና ወንጀል ጠርጥሪያቸዋለሁ ሲል ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት አመለከተ፡፡

ዓቃቤ ሕግ አቶ ኢሳያስ ዳኘውን በአዲስ የሙስና ወንጀል ጠርጥሪያቸዋለሁ ሲል ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት አመለከተ፡፡ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠውም ጠየቀ፡፡ የተጠርጣሪ ጠበቃ ጥያቄውን ተቃወሙ፡፡

ፍ/ቤት በ50ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ወሰነ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አቶ ኢሳያስ ዳኘው በአዲስ የሙስና ወንጀል ተጠረጠሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG